Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

200 ቶን የሰብዓዊ እርዳታ የጫኑ 13 ተሽከርካሪዎች መቀሌ ደረሱ

አዲስ አበበ፣ ሕዳር 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 200 ቶን የሰብዓዊ እርዳታ የጫኑ 13 ተሽከርካሪዎች በዛሬው ዕለት መቀሌ መድረሳቸውን የዓለም አቀፉ ቀይ መስቀል ኮሚቴ አስታወቀ፡፡

መቀሌ ከደረሰው የሰብዓዊ እርዳታ መካከል ምግብ፣ መድሃኒት እና ለኩላሊት እጥበት የሚያገለግሉ የህክምና ሳሪያዎች እንደሚገኙበት ተገልጿል፡፡

እርዳታው ከኢትዮጵያ ስኳር ህመምተኞች ማህበር የተገኘ መሆኑን ከኮሚቴው ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

Exit mobile version