Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት አዛዥ እና የህወሓት ታጣቂዎች አዛዥ በናይሮቢ ተገናኝተው ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት አዛዥ እና የህወሓት ታጣቂዎች አዛዥ በናይሮቢ ለሁለተኛ ጊዜ ተገናኝተው ተወያዩ።

አዛዦቹ በፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት አፈፃፀም ዙሪያ መክረዋል።

ውይይቱን የቀድሞ የኬንያ ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታና ሌሎች የአፍሪካ ህብረት ተወካዮች መርተውታል።

Exit mobile version