Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

የቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ከአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀ-መንበር ሙሳ ፋኪ ጋር እየተወያዩ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቺን ጋንግ ከአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀ-መንበር ሙሳ ፋኪ ማሃማት ጋር እየመከሩ ነው።

በውይይታቸውም ኅብረቱ ከቻይና መንግስት ጋር ስለሚያካሂዳቸው የተለያዩ ጉዳዮች ላይ ውይይት እያደረጉ ይገኛሉ፡፡

ከውይይቱ በኋላም የመግባቢያ ሥምምነት እንደሚፈራረሙ ተገልጿል፡፡

በዘመን በየነ እና ታደሰ ሽፈራው

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ኢንስታግራም፦ https://www.instagram.com/fana_television/
ቲክቶክ፦ https://www.tiktok.com/@fana_television
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

 

 

Exit mobile version