Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ለዓመቱ ምርጥ የማይዋዥቅ የጭነት አገልግሎት ሰጪ ሽልማት የመጨረሻ ዕጩ ሆነ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያ አየር መንገድ የ2023 “በአፍሪካ ቀጠና የዓመቱ ምርጥ የማይዋዥቅ የጭነት አገልግሎት የሚሠጡ አየር መንገዶች ሽልማት” ተርታ የፍጻሜ ዝርዝር ውስጥ መካተቱ ተገለጸ፡፡

በተጨማሪም “የዓመቱ ምርጥ የማይዋዥቅ የጭነት አገልግሎት የሚሠጡ አየር መንገዶች ሽልማት” የመጨረሻ ዕጩ መሆኑን አየር መንገዱ አስታውቋል።

በዕጩነት የፍጻሜ ውድድር ላይ የደረሰው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ሽልማቱን ለማግኘት የሚያስችለውን የመጨረሻ የድምፅ አሰጣጥ ሂደት መጀመሩንም በመረጃው አመላክቷል፡፡

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ኢንስታግራም፦ https://www.instagram.com/fana_television/
ቲክቶክ፦ https://www.tiktok.com/@fana_television
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
Exit mobile version