Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

አቶ ደመቀ መኮንን ከነገ ጀምሮ በቻይና ይፋዊ የስራ ጉብኝት ያደርጋሉ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 15 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከነገ ጀምሮ በቻይና ይፋዊ የስራ ጉብኝት ያደርጋሉ።

አቶ ደመቀ በቻይና ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቺን ጋንግ በቀረበላቸው ግብዣ መሰረት ጉብኝቱን እንደሚያደርጉ የቻይና ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል።

በቆይታቸውም ከሀገሪቱ ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች ጋር እንደሚወያዩ ይጠበቃል።

#Ethiopia

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-

ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ኢንስታግራም፦ https://www.instagram.com/fana_television/
ቲክቶክ፦ https://www.tiktok.com/@fana_television

ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

Exit mobile version