Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

በሲዳማ ክልል ለመከላከያ ሰራዊት የድጋፍ ሰልፍ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሲዳማ ክልል  ዜጎች ለመከላከያ ሠራዊት ያላቸውን ድጋፍ በታላቅ ሠላማዊ ሰልፍ ገልፀዋል።

በሀዋሳ ከተማ ሰልፉ የተካሄደ ሲሆን ÷ከከተማዋ የተለያዩ ክፍለ ከተሞች የተውጣጡ  ነዋሪዎች  ለመከላከያ ሰራዊቱ ድጋፋቸውን ገልፀዋል ፡፡

ከህብረ ብሄራዊ ሰራዊታችን ላይ እጃችሁን አንሱ፣እሱ ሞቶ እኛን ያዳነንን ሰራዊት ማጠልሸት ይቁምና ሌሎች ሰልፈኞቹ  እያሰሙ ከሚገኙት መፈክር ይጠቀሳል፡፡

Exit mobile version