Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

የኢትዮ ማልታ ኢንቨስትመንት ፎረም ተካሄደ

 

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የመጀመሪያው ኢትዮ ማልታ ኢንቨስትመንት ፎረም ተካሂዷል፡፡

ፎረሙ የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን የማልታ የኢንቨስትመንት እና የንግድ ፕሮሞሽን ተቋም ከሆነው ከትሬድማልታ እና ከኢትዮጵያ የንግድ እና ዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት ጋር በመተባበር ያዘጋጀው መሆኑ ተመላክቷል፡፡

ፎረሙ ሁለቱ ሀገራት በጤና፣ በአይሲቲ፣ በትምህርት፣ በኮንስትራክሽን ፣ቱሪዝም፣ ማዕድንና በሌሎች ዘርፎች ላይ በሚኖራቸው ጉዳዮች ላይ ውይይት ለማድረግ ታልሞ የተዘጋጀ ነው ተብሏል ።

በትእግስት አስማማው

Exit mobile version