Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

በመላ ሀገሪቱ የተቋረጠው ኃይል ሙሉ በሙሉ ተመለሰ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በመላው ኢትዮጵያ ተቋርጦ የነበረው የኤሌክትሪክ ኃይል ሙሉ በሙሉ መመለሱን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አስታወቀ፡፡

ዛሬ ከቀኑ 9 ሰዓት ከ46 ጀምሮ ከባህርዳርና አካባቢው በስተቀር ተቋርጦ የነበረው የኤሌክትሪክ ኃይል ነው መልሶ መገናኘቱን የገለጸው፡፡

በዚህም መሰረት የተቋረጠው ኃይል ሙሉ በሙሉ መመለሱን የኤሌክትሪክ ኃይል መረጃ ያመላክታል፡፡

Exit mobile version