Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

በምስራቅ ባሌ ዞን ሮቤ ከተማ ለውጡን የሚደግፍ ህዝባዊ ሰልፍ ተካሄደ

አዲስ አበባ፤ መጋቢት 24፣2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በምስራቅ ባሌ ዞን ሮቤ ከተማ የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎችን ያሳተፈ ህዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ ተካሂዷል፡፡

በኦሮሚያ ክልል የተለያዩ ዞኖችና ከተሞች ‘ለሰላማችን ዘብ እንቆማለን ለውጡን እናጸናለን” በሚል መሪ ቃል የድጋፍ ሰልፍ እየተካሄደ ነዉ፡፡

በዞኑ የድጋፍ ሰልፉን እያደረጉ ያሉ ተሳታፊዎች የለውጡን ስኬቶች የሚመለከቱ የተለያዩ መፈክሮችን በመያዝ ለለውጡ አመራር ድጋፍ ማሳየታቸውን የዘገበው ኦቢኤን ነው፡፡

Exit mobile version