Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

በሰንዳፋ በኬ ከተማ የድጋፍ ሰልፍ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ሰንዳፋ በኬ ከተማ የድጋፍ ሰልፍ ተካሂዷል፡፡

በኦሮሚያ ክልል የተለያዩ ዞኖችና ከተሞች ‘ለሰላማችን ዘብ እንቆማለን ለውጡን እናጸናለን” በሚል መሪ ሃሳብ የድጋፍ ሰልፍ ተካሂዷል፡፡

የሰንዳፋ በኬ ከተማ ነዋሪዎችም በለውጡ አመራር እየተመዘገቡ የሚገኙ ድሎችን ለውጡን እናረጋግጣለን! ሰላም ለሁሉም ሁሉም ለሰለም! የጋራ ትርክት ለሀገር ግንባታ! ፈተናዎች ከብልፅግና ጉዞአችን አይገቱንም! የሚሉ እና የመሳሰሉ መፈክሮችን በመያዝ የድጋፍ ሰልፉን አድርገዋል፡፡

በአሸናፊ ሽብሩ

Exit mobile version