Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

በአማራ ክልል በ250 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነባው ውሃ ፋብሪካ ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ደቡብ ወሎ ዞን ቃሉ ወረዳ በ250 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነባ ውሃ ፋብሪካ ዛሬ ተመርቋል።

በምረቃ ስነ-ስርዓቱ ላይ የክልሉ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ ሃላፊ አቶ ኢንድሪስ አብዱን ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች መገኘታቸውን ከክልሉ ኮሙኒኬሽን ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡

ፋብሪካው 200 ጊዜያዊና ቋሚ የሥራ እድል መፍጠሩንም መረጃው ጠቁሟል።

Exit mobile version