Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

የሊቢያ ጠቅላይ ሚኒስትር በዓድዋ ድል መታሰቢያ የአበባ ጉንጉን አኖሩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሊቢያ ጠቅላይ ሚኒስትር አብዱልሃሚድ አልዳባቢያ በዓድዋ ድል መታሰቢያ በመገኘት የአበባ ጉንጉን አኑረዋል፡፡

ጠቅላይ ሚኒስትሩ የአፍሪካዊያን ሁሉ ኩራት የሆነው የዓድዋ ድል መታሰቢያ በዚህ መልክ በመገንባቱ እንደተደሰቱ መናገራቸውን የከንቲባ ጽ/ቤት መረጃ ያመላክታል፡፡

Exit mobile version