Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

እነ ጃዋር መሀመድን ጨምሮ 18 ተከሳሾች ወደ ማረሚያ ቤት እንዲወርዱ ታዘዘ

Law and Justice concept. Mallet of the judge, books, scales of justice. Gray stone background, reflections on the floor, place for typography. Courtroom theme.

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 14 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ፍርድ ቤቱ እነ ጃዋር መሀመድን ጨምሮ 18 ተከሳሾች ማረሚያ ቤት እንዲወርዱ አዘዘ።
 
በጥበቃ በኩል ስጋት ካለ እንደሚከታተልም የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ አንደኛ የሕገ መንግስት እና የፀረ ሽብር ወንጀል ችሎት አስታውቋል።
 
ፍርድ ቤቱ በችሎት ያልቀረቡ ተከሳሾች እንዲቀርቡ ትዛዝ ሰቷል።
 
በችሎት ያልቀረቡት ተከሳሾች ባሉበት ክስ ለማንበብ መስከረም 21 2013 ዓ.ም ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል።
 
በታሪክ አዱኛ
Exit mobile version