Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

84 ሰነድ አልባ ኢትዮጵያውያን ከቤሩት ተመለሱ

በህዳር 4/2013 ዓ.ም ከቤይሩት የተመለሱ ኢትዮጵያውያን

አዲስ አበባ፣ ህዳር 4፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) 84 ሰነድ አልባ ኢትዮጵያውያን ከቤይሩት – ሊባኖስ ወደ ሃገራቸው በሰላም መግባታቸው ተገለጸ፡፡

ሊባኖስ የሚገኘው የኢትዮጵያ ቆንስላ ጄነራል ጽህፈት ቤት ይፋ እንደደረገው አሁን የተመለሱት ዜጎች ከዚህ ቀደም የተመዘገቡ ናቸው፡፡

በዘጠነኛ ዙር ለመመለስ ከተመዘገቡት መካከል 84 የሚሆኑት ሰነድ አልባ መሆናቸውንም ቆንስሉ ጨምሮ አስታውቋል፡፡

 

 

 

Exit mobile version