Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

በአዲስ አበባ የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ህዳር 24 እና 25 ቀን ይሰጣል 

አዲስ አበባ፣ ህዳር 18፣ 2013 (ኤፍቢሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ህዳር 24 እና 25 ቀን እንደሚሰጥ ተገለጸ፡፡

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ዛሬ ይፋ እንዳደረገው ፈተናው በሁለት ቀናት ይሰጣል፡፡

ትምህርት ቢሮው ተማሪዎች በተጠቀሱት ቀናት ወደ መፈተኛ ጣቢያዎች ሰዓቱን ጠብቀው እንዲገኙ አሳስቧል፡፡

Exit mobile version