አዲስ አበባ ፣ ህዳር 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል የአዳማ ፣ሮቤ እና የጎባ ከተማ ነዋሪዎች በትናንትናው እለት የመከላከያ ሰራዊት የጁንታውን የመጨረሻ ምሽግ መቐለን መቆጣጠሩን ተከትሎ ደስታቸውን ገልፀዋል።
ነዋሪዎቹ በዛሬው ዕለት ደስታቸውን ከመግለፃቸው ባሻገር ለመከላከያ ሰራዊት ድጋፋቸውን ገልፀዋል።
አዲስ አበባ ፣ ህዳር 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል የአዳማ ፣ሮቤ እና የጎባ ከተማ ነዋሪዎች በትናንትናው እለት የመከላከያ ሰራዊት የጁንታውን የመጨረሻ ምሽግ መቐለን መቆጣጠሩን ተከትሎ ደስታቸውን ገልፀዋል።
ነዋሪዎቹ በዛሬው ዕለት ደስታቸውን ከመግለፃቸው ባሻገር ለመከላከያ ሰራዊት ድጋፋቸውን ገልፀዋል።