Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን 24ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤውን ያካሄደ ሲሆን በጉባኤውም ኮማንደር አትሌት ደራርቱ ቱሉን ለቀጣዩ አራት ዓመታት የአትሌቲክስ ፌዴሬሽኑን እንድትመራ ፕሬዚዳንት አድርጎ መርጧታል

ኮማንደር አትሌት ደራርቱ ቱሉ የአትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት በመሆን ተመረጠች

 

Exit mobile version