Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

ዓለም አቀፉ የሴቶች ቀን ተከበረ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፉ የሴቶች ቀን በኢትዮጵያ ተከበረ፡፡

እለቱ ዓለም ላይ በተለያዩ ዝግጅቶች ተከብሮ ውሏል፡፡

በኢትዮጵያም “ጀግኖቻችንን እወቋቸው፤ አድንቋቸው” በሚል መሪ ቃል በመከላከያ ሚኒስቴር ተከብሯል፡፡

በፕሮግራሙ ላይ የጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት ወይዘሮ መዓዛ አሸናፊ እና የሴቶች፣ ሕፃናት እና ወጣቶች ጉዳይ ሚኒስትር ፊልሰን አብዱላሂ ተገኝተዋል።

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

Exit mobile version