Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

በፕሪሚየር ሊጉ ሰበታ ከተማ ጅማ አባ ጅፋርን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 8፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ በፕሪሚየር ሊጉ ሰበታ ከተማ ጅማ አባ ጅፋርን 2 ለ 1 አሸነፈ።

በጨዋታው ጅማ አባ ጅፋር ሱራፌል አወል በ32ኛው ደቂቃ ላይ ባስቆጠረው ግብ ቀዳሚ መሆን ችለው የነበረ ቢሆንም ከእረፍት መልስ ኦሲይ ማውሊ ባስቆጠራቸው ግቦች ሰበታ ከተማ ማሸነፍ ችሏል።

የሰበታ ከተማ ማሸነፊያ ግቦችን ኦሰይ ማወሊ በ59ኛው እና 82ኛው ደቂቃ ላይ አስቆጥሯል።

Exit mobile version