Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

ቶተንሃም አሰልጣኝ ጆዜ ሞሪንሆን አሰናበተ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ቶተንሃም አሰልጣኝ ጆዜ ሞሪንሆን ማሰናበቱን አስታወቀ።

ክለቡ ከሰሞኑ የገባበትን የውጤት ቀውስ ተከትሎ አሰልጣኙን ማሰናበቱን አስታውቋል፡፡

ጆዜ ሞሪንሆ ከማንቼስተር ዩናይትድ ከተሰናበቱ በኋላ በለንደኑ ክለብ አንድ አመት ከአምስት ወራት ቆይተዋል፡፡

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

Exit mobile version