Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

የሰላም ሚኒስቴር ከኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን ጋር ተወያየ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 15፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም ሚኒስቴር ከኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን ጋር በሰብዓዊ መብት አጠባበቅ ዙሪያ ተወያየ፡፡

የሰላም ሚኒስትር ወይዘሮ ሙፈሪሃት ካሚል ከኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽነር ዶክተር ዳንኤል በቀለ ጋር የሰብዓዊ መብት አጠባበቅ እንዲሁም ቀጣይ የትብብር መስኮች ላይ ውይይት ማድረጋቸውን ከሚኒስቴሩ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፦https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

Exit mobile version