Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

የአስቸኳይ ጊዜ የምግብ እርዳታ የጫኑ 500 ተሸከርካሪዎች ወደ ትግራይ ክልል ገብተዋል

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአስቸኳይ ጊዜ የምግብ እርዳታ የጫኑ 500 ተሽከርካሪዎች ወደ ትግራይ ክልል መግባታቸውን የዓለም የምግብ ፕሮግራም አስታወቀ፡፡
እንደ አለም የምግብ ፕሮግራም ገለፃ ተጨማሪ 500 የጭነት መኪና ሕይወት አድን ምግብም በመጓጓዝ ላይ ነው፡፡
ሕይወት አድን ምግቡ በክልሉ በህግ ማስከበር ሂደት ለተጎዱ 2 ነጥብ 1 ሚሊየን ዜጎች የሚደርስ ነው ተብሏል፡፡
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
Exit mobile version