Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

በ250 ሚሊየን ብር ወጪ ለሚገነባውን መናሀሪያ የመሰረት ድንጋይ ተቀመጠ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቡሌ ሆራ ከተማ በ250 ሚሊየን ብር ወጪ ለሚገነባውን መናሀሪያ የመሰረት ድንጋይ ተቀመጠ፡፡

በምክትል ፕሬዚደንት ማዕረግ የኦሮሚያ ማህበራዊ ጉዳይ ክላስተር አስተባባሪ በአቶ አዲሱ አረጋ የተመራው ልዑክ ቡድን በከተማው ለሚገነባው የተቀናጀ መናሀሪያ የመሰረት ድንጋይ በማስቀመጥ ስራውን ማስጀመራቸውን ኦቢኤን ዘግቧል፡፡

በኦሮሚያ ትራንስፖርት ባለስልጣን የሚገነባው መናሀሪያው  600 ሰዎችን ማስተናገድ የሚችል ማዕከልና  መናፈሻ ስፍራዎችን ያከተተ ሲሆን  በ250  ሚሊየን ብር ወጪ የሚገነባ ነው፡፡

 

 

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
Exit mobile version