Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

አምስት ሀገራት በጸጥታው ምክር ቤት ተለዋጭ አባላት እንዲሆኑ ተመረጡ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አምስት ሀገራት በጸጥታው ምክር ቤት ተለዋጭ አባላት እንዲሆኑ ተመርጠዋል፡፡
በዚህም አልባኒያ፣ብራዚል፣ጋቦን፣ጋና እና የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች በጸጥታው ምክር ቤት ተለዋጭ አባላት ሆነው የተመረጡ ሃገራት ናቸው፡፡
ሃገራቱ በተባበሩት መንግስታት ደርጅት የጸጥታው ምክር ቤት ለሚቀጥሉት ሁለት ዓመታት ተለዋጭ አባል የሚሆኑ ሲሆን እንደ ፈረንጆቹ አቆጣጠር ጥር 1 ቀን 2022 በይፋ አባልነቱን ይቀላቀላሉ ነው የተባለው፡፡
ምንጭ፡-ሽንዋ
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
Exit mobile version