Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

በኡጋንዳ የኢትዮጵያ ኤምባሲ የበይነ መረብ ውይይት አካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)ኡጋንዳ ካምፓላ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ከታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ አስተባባሪ ምክር ቤት ጋር በመተባበር ውይይት አካሂዷል፡፡

የበይነ መረብ ውይይቱም የሁለተኛ ዙር ውሃ ሙሌት አስመልክቶ መሆኑን ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ጽህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡

ከውይይቱ ጎን ለጎን የግድቡን ግንባታ ለመደገፍ በተካሄደው የቦንድ ሽያጭ 21ሺህ 420 ዶላር ገቢ ተሰብስቧል፡፡

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

Exit mobile version