Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

ለ6ኛው ሀገራዊ ምርጫ ድምጽ ለመስጠት ዝግጁ መሆናቸውን የቦንጋ ከተማ ነዋሪዎች ገለጹ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 13 ፣ 2013 ፣ (ኤፍ ቢ ሲ) በነገው ዕለት ለሚካሄደው 6ኛው ሀገራዊ ምርጫ ድምፅ ለመስጠት ዝግጁ መሆናቸውን በካፋ ዞን የቦንጋ ከተማ ነዋሪዎች ተናግረዋል።

መምረጥ የዜግነት መብት ነው ያሉት ነዋሪዎቹ ÷ መብታችን ለመጠቀም በነገው እለት ማለዳ ለምንፈልገው የፖለቲካ ፓርቲ ወይም ግለሰብ ድምፅ እንሰጣለን ብለዋል።

በአለማየሁ መቃሳ

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

Exit mobile version