Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

በጎንደር ምርጫ ጣቢያዎች ጊዜያዊ የድምጽ ውጤት እየተገለጸ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በጎንደር ከተማ የተለያዩ የምርጫ ጣቢያዎች ጊዜያዊ የድምፅ ውጤት እየተገለጸ ይገኛል።

በጎንደር በ9 የምርጫ ክልሎች በ766 የምርጫ ጣቢዎች የተሰጠው ድምጽ ጊዜያዊ ውጤት ይፋ በመደረግ ላይ ነው፡፡

በተጨማሪም የምርጫ ቁሳቁሶችን ወደ ምርጫ ክልል የማሰባሰብ ስራ ቀጥሏል ።

በዳግማዊ ዴክሲሳ

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

Exit mobile version