አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት 8ኛ ዓመት 3ኛውን መደበኛ ጉባኤ እያካሄደ ይገኛል፡፡
ምክር ቤቱ በሚያካሂደው መደበኛ ጉባኤ የበጀት ዓመቱ የማጠቃለያ ሪፖርት በምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ እንደሚቀርብ ይጠበቃል፡፡
በተጨማሪም የከተማ አስተዳደሩን የኦዲት ሪፖርት ለምክር ቤት የሚቀርብ ሲሆን የ2014 በጀት ላይ ተወያይቶ ያፀድቃል ተብሎ እንደሚጠበቅ ከከተማ አስተዳደሩ ፕሬስ ሴክሬተሪያት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!