Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

በበርሀሌ የአስፓልት መንገድን በሞርታር ለመቁረጥ የተደረገው ሙከራ በአፋር ጀግኖች ከሽፏል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት ዳሎልን ለመቆጣጠር የአስፓልት መንገድን በከባድ መሣሪያ መቶ ለመቁረጥ ያደረገው ሙከራ ከሽፏል።
ቡድኑ ማዕድናት ወዳሉበት ወደ ዳሎል ለመገስገስ በርሀሌን ለመቆጣጠር የአስፓልት መንገድን በከባድ መሣሪያ መቶ ለመቁረጥ ያደረገውን ሙከራ የአፋር ጀግኖች መክተዋል ፤ለድልም በቅተዋል።
ስለኢትዮጵያ ነፍሣቸውን የሚሰጡ ያልተዘመረላቸው የአፋር ጀግኖች በርሀሌ ላይ ታሪክ ሰርተዋል።
በጌታሰው የሽዋስ
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
Exit mobile version