Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

በማይጠብሪ ግንባር ወደ ወቅን ቆርጦ ሊገባ የነበረ የጠላት ሃይል ኪሳራ ደረሰበት

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጠላት ኀይል ትናንት ሌሊት 8 ጊዜ ጥቃት ለመሰንዘር ቢሞክርም በወገን ጦር ኪሳራ ደርሶበታል።

የወገን ጦር ባደረገው ተጋድሎ ከፍተኛ ድል መጎናጸፉንም አሚኮ ዘግቧል።

በጠላት ሃይል ላይ የወገን ጦር በወሰደው እርምጃ ሙትና ምርኮኛ ሆኗል፡፡

የጠላት ሃይል ሲጠቀምበት የነበረው የጦር መሳሪያም በወገን ጦር እጅ ገብቷል፡፡

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

Exit mobile version