Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ሀርጌሳ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዲኤታ አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ሶማሊ ላንድ ሀርጌሳ ገቡ።

ለአምባሳደሩ የሶማሊ ላንድ የውስጥ ጉዳይ ምክትል ሚኒስትር ሊባን ዩሱፍ እና በሀርጌሳ የኢትዮጵያ ቆንስላ አምባሳደር ሰኢድ መሀመድ እና ሌሎች አመራሮች አቀባበል አድርገውላቸዋል።

አምባሳደሩ በተለያዩ ጉዳዮች ከሶማሊ ላንድ አመራሮች ጋር ይመክራሉ ተብሎ ይጠበቃል ሲል የሶማሌ ብዙኀን መገናኛ ድርጅት ዘግቧል፡፡

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

Exit mobile version