Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

የመራጮች መዝገብ ይፋ ማድረጊያና የአቤቱታ ማቅረቢያ ግዜ መስከረም 12 ቀን ይጠናቀቃል

አዲስ አበባ ፣መስከረም 6፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድየመራጮች መዝገብ ይፋ ማድረጊያ እና የአቤቱታ ማቅረቢያ ግዜ መስከረም 12 ቀን 2014 ዓ.ም እንደሚጠናቀቅ አስታወቀ፡፡

6ኛው አገራዊ ምርጫ ባልተካሄደባቸው በደቡብ፣ ሶማሌና ሃረሪ ክልሎች ምርጫው መስከረም 20 ቀን 2014 ዓ.ም እንደሚካሄድ ይታወቃል፡፡

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

Exit mobile version