Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

የሆሳዕና ከተማ ነዋሪዎች ከማለዳው 12 ሰዓት ጀምሮ ድምጽ እየሰጡ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀዲያ ዞን ሌሞ 01 ምርጫ ክልል የሴች ዱና 02 ቀበሌ ምርጫ ጣቢያ የሆሳዕና ከተማ ነዋሪዎች ከማለዳው 12 ሰዓት ጀምሮ ድምጽ በመስጠቱ ሂደት በነቂስ በመሳተፍ ላይ ይገኛሉ።

ድምጽ በመስጠቱ ሂደት ደሬቴድ ያነጋገራቸው ነዋሪዎችም ዲሞክራሲያዊ መብታቸውን በመጠቀማቸው ደስተኛ መሆናቸውን ተናግረዋል።

በሁሉም ምርጫ ጣቢያዎች ድምጽ የመስጠት ሂደት እንደቀጠለ ነው።

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡

ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

Exit mobile version