Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

በቢሾፍቱ ከተማ ለሚከበረው ሆራ አርሰዴ የኢሬቻ በዓል ዝግጅት መጠናቀቁን የቢሾፍቱ ከተማ ከንቲባ አስታወቁ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 22፣2014 (ኤፍ ቢሲ) በነገው እለት በቢሾፍቱ ከተማ ለሚከበረው ሆራ አርሰዴ የኢሬቻ በዓል ከተማ አስተዳደሩ ዝግጅት ማጠናቀቁን የከተማዋ ከንቲባ ወይዘሮ አለምፀሀይ ሽፈራው አስታወቁ።
ከንቲባዋ በነገው ዕለት በከተማዋ የሚከበረው ሆራ አርሰዴ የኢሬቻ በዓል ባህላዊ እሴቱን በጠበቀ መልኩ በሰላም ተከብሮ እንዲጠናቀቅ አስፈላጊው ዝግጅት ሁሉ መጠናቀቁን ገልጸዋል።
በትዝታ ደሳለኝ እና በፈቲያ አብደላ
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን
Exit mobile version