Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

የሶማሊያው ፕሬዚዳንት ሞሃመድ አብዱላ ሂ ፋርማጆ አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሊያው ፕሬዚዳንት ሞሃመድ አብዱላሂ ፋርማጆ የመንግስት ምስረታ ስነ-ስርዓት ላይ ለመታደም አዲስ አበባ ገብተዋል።
ፕሬዝዳንቱ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ዲኤታ አምባሳደር ብርቱካን አያኖ ፣የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሽዴ እና የትምህርት ሚኒስትሩ ዶክተር ጌታሁን መኩሪያ አቀባበል አድርገውላቸዋል
በርናባስ ተስፋዬ
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
Exit mobile version