Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

ወ/ሮ አዳነች አቤቤ ለአቶ ሙስጠፌ መሐመድ የእንኳ ደስአለዎት መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ አቶ ሙስጠፌ መሐመድ የሶማሌ ክልላዊ መንግስት ርዕሰ መስተዳድር ሆነው ስለተመረጡ እንኳን ደስአለዎት ብለዋል፡፡
አያይዘው መልካም የስራ እና የስኬት ዘመን እንዲሆንልዎት እመኛለሁ ሲሉ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው አስፍረዋል፡፡
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
Exit mobile version