Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

በኢትዮጵያ የተቃጣውን የስነ- ልቦና ጦርነት ጠንክሮ መመከት ይገባል – ጋዜጠኛ ሄርሜላ አረጋዊ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 4 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ህዝብ እና በአፍሪካ ቀንድ የተቃጣውን የስነ- ልቦና ጦርነት ጠንክሮ መመከት እንደሚገባ ትውልደ ኢትዮጵያዊቷ ጋዜጠኛ ሄርሜላ አረጋዊ ገለጸች።
ሄርሜላ በትዊተር ገጿ ባስተላለፈችው መልዕክት “አፍሪካውያን እንደማንኛውም የዓለም ህዝብ የፈለጉትን መሪ የመምረጥ እና ሰላማቸውን የመጠበቅ መብት አላቸው” ብላለች።
ይህ እንደሚሆንም እምነቴ ነው ብላለች ባሰፈረችው ጽሁፍ።
አካባቢህን ጠብቅ
አካባቢዎን ይጠብቁ!
ወደ ግንባር ይዝመቱ!
መከላከያን ይደግፉ!
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን
Exit mobile version