Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

ካናዳ ለኢትዮጵያ የ13 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ አደረገች

Ethiopia and Canada Flags Crossed And Waving Flat Style. Official Proportion. Correct Colors.

አዲስ አበባ፣ ህዳር 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ካናዳ ለኢትዮጵያ ለህይወት አድን የሚውል ድጋፍ አደረገች፡፡

ሃገሪቱ በኢትዮጵያ ያለውን የተመጣጠነ ምግብ አቅርቦት ለማሟላት ነው ተጨማሪ 13 ሚሊየን የካናዳ ዶላር ድጋፍ ያደረገችው ፡፡

የአሁኑ ድጋፍ የዓለም ምግብ ፕሮግራምን ጨምሮ የተመድ አጋር ድርጅቶች ከሚያደርጉት ድጋፍ በተጓዳኝ የተደረገ መሆኑን የካናዳ ኤምባሲ መረጃ ያመላክታል።

አካባቢዎን ይጠብቁ!

ወደ ግንባር ይዝመቱ!

መከላከያን ይደግፉ!

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

Exit mobile version