ስብሃት ነጋ፣ ጁሐር መሐመድና እስክንድር ነጋን ጨምሮ በርካታ እስረኞች በምህረት ከእሥር እንዲፈቱ ተወሰነ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት ስብሃት ነጋ፣ ጁሐር መሐመድና እስክንድር ነጋን ጨምሮ በርካታ እስረኞች በምህረት ከእሥር እንዲፈቱ ወስኗል፡፡
በዚህ መሰረትም ÷
1. አቶ ስብሐት ነጋ
2. ወሮ ቅዱሳን ነጋ
3. አቶ ዓባይ ወልዱ
4. አቶ አባዲ ዘሙ
5. ወሮ ሙሉ ገብረ እግዚአብሔር
6.ወ/ሮ ኪሮስ ሐጎስ
7. አቶ ጁሐር መሐመድና በእርሱ መዝገብ የተከሰሱ ሁሉ
8. አቶ እስክንድር ነጋና በእርሱ መዝገብ የተከሰሱ ሁሉ ከእስር እንዲፈቱ ተወስኗል፡፡