Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በልማት ላይ ያሉ ፕሮጀክቶችን ለመገምገም ጅማ ገቡ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 18 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በልማት ላይ ያሉ ፕሮጀክቶችን ለመገምገም ጅማ ገብተዋል። ከጠቅላይ ሚኒስትሩ ጋር ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው እና የፌዴራልና የክልል አመራሮች አብረው መግባታቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር…

ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) ጽ/ቤታቸው ለሚከታተላቸው ፕሮጀክቶች ሰራተኞች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ጽሕፈት ቤታቸው በሚያሰራቸው እና በሚከታተላቸው የተለያዩ ፕሮጀክቶች ላይ ለሚሰሩ ሰራተኞች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የመስቀል እና መውሊድ በዓላትን ምክንያት…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በተስፋ ብርሃን የምገባ ማዕከል ተገኝተው ማዕድ አጋሩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በ20ኛው የአዲስ አበባ መስተዳድር የተስፋ ብርሃን የምገባ ማዕከል ተገኝተው ለዐቅመ ደካሞች ማዕድ ማጋራታቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ገልጿል። በጉለሌ ክፍለ ከተማ የሚገኘው…

በከተማችን ባሉ የምገባ ማዕከላት ከ35 ሺህ በላይ ወገኖቻችን አገልግሎት እያገኙ ነው – ከንቲባ አዳነች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ ባሉ 20 የምገባ ማዕከላት ከ35 ሺህ በላይ ወገኖች አገልግሎት እያገኙ መሆኑን ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለፁ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) 20ኛውን የአዲስ አበባ ከተማ መስተዳድር የተስፋ…

የመስቀል በዓል በክርስትና ዕምነት ተከታዮች ዘንድ እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የመስቀል በዓል በመላው ኢትዮጵያ በክርስትና ዕምነት ተከታዮች ዘንድ እየተከበረ ነው፡፡ በትናንትናው ዕለት በተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች የደመራ ሥነ - ሥርዓት በደመቀ መልኩ በሃይማኖታዊ ሥርዓቱ መሠረት ተከናውኗል፡፡ በዛሬው…

የመስቀል ደመራ እና የመውሊድ በዓላት በሰላም ተጠናቀቁ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዛሬ የተከበሩት የመስቀል ደመራ እና የመውሊድ በዓላት በሰላም መጠናቀቃቸውን የፀጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረ-ኃይል አስታወቀ፡፡ ግብረ ኃይሉ ቅደመ ዝግጅት አድርጎ የአዝማሚያ ትንተና በማካሄድ ተጋላጭ ቦታዎችንና አካባቢዎችን ለይቶ የሰው ኃይል…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 16 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለመስቀል በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። የመልዕክቱ ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ይነበባል እንኳን ለብርሃነ መስቀሉ አደረሳችሁ! ደመራ፣ መደመር፣ ደመረ፣ አከማቸ ማለት ነው፡፡…

የጎንደር ከተማ የጸጥታ ሁኔታን አስመልክቶ የሚናፈሰው መረጃ ከእውነት የራቀ ነው – ብርጋዴር ጄኔራል ማርዬ በየነ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጎንደር ከተማ ያለውን የጸጥታ ሁኔታ አስመልክቶ በማህበራዊ ሚዲያ የሚናፈሰው መረጃ ፈጽሞ ከእውነት የራቀ መሆኑን የጎንደር ከተማ ኮማንድ ፖስት ሰብሳቢ ብርጋዴር ጄኔራል ማርዬ በየነ ገለጹ፡፡ ኮማንድ ፖስቱ ጽንፈኛ ቡድኑ ላይ እየወሰደ ካለው…

የመስቀልን በዓል ስናከብር የእምነቱን አስተምህሮ በማሰብ ሊሆን ይገባል – ርዕሳነ መስተዳድሮች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ደመራና መስቀል በዓል ሲከበር የክርስትና ሃይማኖትን አስተምኅሮ በማሰብና እርስ በርስ በመደጋገፍ ሊሆን እንደሚገባ የክልሎች ርዕሳነ-መስተዳድሮች ገለጹ፡፡ የተለያዩ ክልሎች ርዕሳነ-መስተዳድሮች ለ2016 ዓ.ም የመስቀል በዓል የእንኳን አደረሳችሁ…

የመስቀል ደመራ በዓል በመስቀል አደባባይ ተከበረ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የመስቀል ደመራ በዓል በአዲስ አበባ ከተማ መስቀል አደባባይ ተከበረ፡፡ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ብጹዓን አባቶች፣ የሰንበት ትምህርት ቤት መዘምራን፣ የእምነቱ ተከታዮች እንዲሁም ዲፕሎማቶች እና ከተለያዩ ሀገራት የመጡ ጎብኚዎች…