Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

ከንቲባ አዳነች አቤቤ ለብልጽግና ፓርቲ ፕሬዚዳንትና ምክትል ፕሬዚዳንቶች መልካም የሥራ ጊዜ ተመኙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከንቲባ አዳነች አቤቤ ለብልጽግና ፓርቲ ፕሬዚዳንትና ምክትል ፕሬዚዳንቶች መልካም የሥራ ጊዜ ተመኙ፡፡
ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው እንደገለጹት÷ “ዶክተር ዐቢይ አሕመድ የፓርቲያችን ፕሬዚዳንት፣ አቶ አደም ፋራህ እና አቶ ደመቀ መኮንን ምክትል ፕሬዚዳንት ሆነው እጅግ ዴሞክራሲያዊ በሆነ ሂደት ተመርጣችሁ ህዝባችሁን ለማገልገልና ኢትዮጵያን ከፈተና ወደ ልዕልና ለማሻገር እድሉን ስላገኛችሁ መልካም የስራ ዘመን እንዲሆንላችሁ እመኛለሁ ብለዋል።
መላው የኢትዮጵያ ህዝብም በትብብር አብሯችሁ እንደሚሰራና እንደሚያግዛችሁ ተስፋ አደርጋለሁም ነው ያሉት፡፡
ኢትዮጵያን፦ እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
Exit mobile version