Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

ፈረንሳይ በኢትዮጵያ በድርቅ ለተጎዱ ዜጎች የ3 ሚሊየን ዩሮ ድጋፍ አደረገች

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 20 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ፈረንሳይ በደቡብ የኢትዮጵያ ክፍል የተከሰተውን ድርቅ ተከትሎ የ3 ሚሊየን ዩሮ ድጋፍ አደረገች፡፡
ሃገሪቱ የተከሰተውን ድርቅ ተከትሎ በኢትዮጵያ ለሚገኘው የዓለም የምግብ ፕሮግራም ነው የ3 ሚሊየን ዩሮ ድጋፍ ያደረገችው፡፡
ድጋፉ በሶማሌ ክልል የሚገኙ በሁሉም ዓይነት የምግብ እጥረት በድርቅ ለተጎዱ ወረዳዎች እንደሚውል ከኢትዮጵያ የፈረንሳይ ኤምባሲ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡
ኢትዮጵያን፦ እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ!
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
Exit mobile version