Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

በአቶ ርስቱ ይርዳ የተመራ ልዑክ በስልጤ ዞን የልማት ፕሮጀክቶችን እየጎበኘ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር በአቶ ርስቱ ይርዳ የተመራ ልዑክ በስልጤ ዞን የልማት ፕሮጀክቶችን እየጎበኘ ነው፡፡
የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ርስቱ ይርዳውን ጨምሮ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች በስልጤ ዞን እየተገነቡ ያሉ የንጹህ መጠጥ ውሃ፣ የመንንገድ እና የመስኖ ፕሮጀክቶችን እየጎበኙ መሆኑን ኢዜአ ዘግቧል፡፡
በተመሳሳይ በነገው ዕለት በጉራጌ ዞን እየተካሄዱ ያሉ ተመሳሳይ የልማት ፕርጀክቶች ግንባታ እንደሚጎበኙም ተገልጿል፡፡
ኢትዮጵያን፦ እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ!
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
Exit mobile version