Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

አቶ ኡሞድ ኡጁሉ በወርቅ ቁፋሮ የተሰማሩ ማህበራትን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተደድር አቶ ኡሞድ ኡጁሉ በዲማ ወረዳ በወርቅ ቁፋሮ የተሰማሩ ማህበራትን ጎበኙ።
በጉብኝቱ ላይ ርዕሰ መስተዳድሩን ጨምሮ የክልሉ የስራ ሃላፊዎች መሳተፋቸውን ከጋምቤላ ክልል ፕሬስ ሴክሬታሪያት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡
ኢትዮጵያን፦ እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ!
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
Exit mobile version