Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

በጅማ ከተማ በሺህዎች የሚቆጠሩ ሰዎች የተሳተፉበት የጎዳና ላይ የአፍጥር መርሐ ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጅማ ከተማ በሺህዎች የሚቆጠሩ ሰዎች የተሳተፉበት የጎዳና ላይ የአፍጥርመርሐ ግብር ተካሄደ፡፡
በአፍጥር ስነ ስርዓቱ ላይ የጅማ ከተማ አመራሮች፣ የሃይማኖቱ አባቶች፣ የሀገር ሽማግሌዎች እና የእምነቱ ተከታዮች ተገኝተዋል፡፡
የጅማ ከተማ የፈቲህ መስጂድ ኢማም ሼክ መሀመድ አሚን በመርሓ ግብሩ ላይ ባደረጉት ንግግር ÷ “የአፍጥር ስነ ስርዓቱ ወንድማማችነት የሚጠነክርበት፤ ፍቅር እና አንድነት የሚንፀባረቅበት” መሆኑን ተናግረዋል።
በሙክታር ጣሃ
ኢትዮጵያን፦ እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ!
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
Exit mobile version