“በግል ባለሀብቶች በወላይታ ሶዶ በ1 ሺህ 250 ሄክታር መሬት ላይ በተከወነው ግብርና የተገኘው የፍራፍሬ ምርታማነት የሚደነቅ ነው። የግሉ ዘርፍ ኢንቨስትመንት የምርታማነት ግባችንን ለማሳካት ወሳኝ ነው።” – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ዮሐንስ ደርበው 2 years ago