አዲስ አበባ፣ ሰኔ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገር በቀል ኢንተርፕራይዞች ዓለም አቀፋዊ ዕድገትና መስፋፋት የሀገር ኩራትና የሀብት ምንጭ ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለጹ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ፥ ራይድ የኢትዮጵያ አገልግሎቱን በአፍሪካ ቀንድ በማስፋት በጅቡቲ ሥራ በመጀመሩ ደስታቸውን ገልፀዋል።
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!