Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ሁለት ሹመቶችን ሰጡ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ሁለት ሹመቶችን ሰጥተዋል።

በዚህ መሰረትም ፦

1.ወይዘሮ ህይወት ሞሲሳ- የብረታ ብረት ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን ዋና ዳይሬክተር እና

2.ሜጀር ጀኔራል አህመድ ሀምዛ – የመከላከያ ኢንጂነሪንግ ኢንዱስትሪ ኮርፖሬሽን ዋና ዳይሬክተር ሆነው ተሾመዋል።

ሹመቱ ከመጋቢት 1 ቀን 2012 ዓ.ም ጀምሮ የተሰጠ መሆኑን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት አስታውቋል።

Exit mobile version