Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

አምባሳደር ባጫ ደበሌ የሹመት ደብዳቤያቸውን ለፕሬዚዳንት ኡሁሩ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኬንያ የኢትዮጵያ አምባሳደር ሆነው የተሾሙት አምባሳደር ባጫ ደበሌ የሹመት ደብዳቤያቸውን ለሀገሪቱ ፕሬዚዳንት አሁሩ ኬንያታ አቀረቡ።

አምባሳደሩ የሹመት ደብዳቤያቸውን ባቀረቡበት ወቅትም፥ ረዥም ዓመታትን ያስቆጠረውን እና ባለ ብዙ መልክ የሆነውን የኢትዮጵያና ኬንያ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነትን የበለጠ ለማጠናከር ቁርጠኛነታቸውን ገልፀዋል።

Exit mobile version