Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከዓለም ባንክ የምስራቅና ደቡባዊ አፍሪካ ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከዓለም ባንክ የምስራቅና ደቡባዊ አፍሪካ ዳይሬክተር ኦስማን ዲዮን ጋር ተወያይተዋል፡፡
በውይይታቸውም ስትራቴጂካዊ በሆኑ በተቋማዊ ግንባታ፣ በንፁህ የመጠጥ ውሃ አቅርቦት፣ የፍሳሽ አወጋገድ ስርዓትን ስለ ማሻሻል እና የመሳሰሉት ጉዳዮች ላይ መክረዋል፡፡
ከንቲባ አዳነች አቤቤ የዓለም ባንክ በእነዚህ ወሳኝ መስኮች ላይ ለሚያደርገው ድጋፍ ምስጋና አቅርበዋል፡፡
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
Exit mobile version